Updates

ህዝቢ ኢሮብ ናብ ክልተ ሃገራት ብምምቃል ህልውናኡ ዘስእኖ ሓደጋ ከመይ ንመክቶ?

እዋኑ ህዝቢ ኢሮብ ከም ህዝቢ ኣብ ምንባርን ዘይምንባርን ሓደጋ ምእታዉ ብተግባር ዝፍተነሉ ዘሎ እዋን እዩ። ህዝቢ ኢሮብ ዋላ ቁጽሩ ውሑድ እንተኮነ ኣብ ታሪኽ ኢትዮጵያ ብዘለዎ ኣስተዋጽኦ እንትረአ ምስቶም ብቑጽሪ ዝበዝሑዎ ብሔራት ዝመጣጠን ታሪኻዊን፣ ሃገራዊን ግዴታታቱ ዝተዋጸአ ህዝቢ እዩ። ከበድቲ ዋጋ ዝተኸፈሎም ፍጻሜታት እውን ኣበርኪቱ እዩ። ህዝቢ ኢሮብ ኣብ መንነቱ ዘይዋገ፣ ንሓድነትን ሉዓላዊነትን ሃገር ዘይነዓቕ ታሪኻዊ ኣበርከቶ ዝገበረ ህዝቢ ከም ምዃኑ ኣብ ታሪኽ ትግራይን ኣብ ህንፀት ሃገረ መንግሥቲ ኢትዮጵያን ናይ ባዕሉ ክታም/ ኣሻራ ዘስፈረ እዩ። ብምዃኑ’ውን ከምቶም ንባዕሎም ቦኽሪ ውላድ ገይሮም ብምቑጻር ከጓንዩዎን መቓቒልካ ህልውናኡ ከብቕዕ ዝገበርዎን ዝሓስብዎ ዘይኮነስ ንባዕሉ ከም ማንም ዜጋ ማዕረ ቦኽሪ ውላድ ገይሩ እዩ ዝቖጽር። እዚኣ እምነት ህዝቢ ኢሮብ ምዃና ፈታዊ ይኾን ፀላኢ ክፈልጣ ዝግባእ ሓቂ እያ። ስለዝኾነ ከዓ ንህዝቢ ኢሮብ ኣብ ክልተ ተመቒሉ ክጠፍእ ናይ ምውሳን መሰል ዝተውሃቦ ማንም ሓይሊ ክህሉ ኣይግባእን። ህዝቢ ኢሮብ ኣብ ሞንጎ ክልተ ሃገራት መቒልካ ህልውናኡ ከብቅዕ ብምግባር ዝርከብ ዘላቒ ሰላም ክህሉ’ውን ኣይኽእልን።

ኢሮብ አድቮካሲ ኣሶሴሽን (ኢአአ) ውዕሊ አልጀሪስ አብ ከባቢ ኢሮብ ክልተ ነገር አብ ግምት  ከእቱ ኣለዎ እሉ ይአምን፣

-------- መሉእ ትሕዝቶ ናይዚ ጽሑፍ አብዚ ነንቢብ፡፡

No, Irob Has Never Been Part of Eritrea!

Irobs are the only people in the region who lived for centuries undivided in one well defined territory, and they are an ethnic minority. UN resolution of 18 December 1992 guarantees the protection of minorities (General Assembly Resolution 47/135). Hence, the UN and other responsible international organizations should have defended the Irobs from being divided into two pugnacious countries baselessly, especially since those long time ago annulled treaties did not even include Irob at the time they were signed.

The treaties and maps the colonialists made for their imperial interests had been taken as sacrosanct and traditional borders recognized by the people on both sides were totally ignored. Inhabitants of both sides of the border lived in peace and harmony for centuries before and after the advent of the colonialists. They should have been consulted and made the main part of the solution.

Read the well researched Article about this issue here

ዓድዋ!

ናብ ውሽጥና ንርአ ፀገማትና ፍታሕ ክረኽቡ እዮም

ቋንቋ ህዝቢ ኢሮብ ‘ሳሆ’ ወይስ ‘ኢሮብኛ’?

"ህዝቢ ኢሮብ ዝጥቀመሉ ቋንቋ ሱሙ ሳሆ ተብሂሉ ይሰየም ኣይሰየም ዝብል ኣጀንዳ ንምዝርራብ ብ2009 ዓ ም ኣብ ዳውሃን ኣኸባ ተኻይዱ ከምዝነበረን ብድምፂ ብልጫ ሳሆ ተባሂሉ ንክቕጽል ተወሲኑ ከምዝነበረን ዝፍለጥ ኮይኑ፣ እዙ ትሕት ኢልና እንምጒቶ ፅሑፍ ንቱ ናይ ኣሻዒቱ ውሳነ ናይ ውሑዳት ውሳነ ኢሉ ይኹንኖ። ይኹን እምበር እዞም ንቱ ውሳነ ዝኹንኑ ዘለዉ ንባዓልቶም ክንዳይ ምዃኖም ኣይፍለጥን፡ ህዝቢ ኢሮብ ዝውክል ሓይሊ ከምዘይኮኑ ግን ንጹር እዩ። ብድሕሪ እቱ ናይ 2009 ኣኸባ ሰባት ሓሓሊፉ ብውልቀ ደረጃ ኣብ ማሕበራዊ መርበብ ሓበረታ ውር ውር እንካብ ዝብሉ ቁንጽል ርእይቶታት ዝዘለለ፣ ብኣመክንዮ ዝተደገፈ ምይይጥ ዝተኻየደሉ ወይ’ውን ተዋዲዱ ብጋሃድ ዝቐረበ መጽናዕታዊ ጽሑፋት ወይ ትምህርታዊ ዋዕላ (ሰሚናራት) የለውን። ብምዃኑ’ውን ኢሮብ አድቮካሲ አሶሴሽን (ኢአአ) ቅድሚ ሀዚ ንዙ ርእሰ-ጉዳይ ብዝምልከት ብወልቂ ይቐርቡ ኣብ ዝነበሩ ሓሳባት ርእይቶ ሂቡ ኣይፈልጥን። ዘይሃበሉ ምኽንያት’ውን ብወሳናይ መልክዖም ብውልቀ ትምኒታት ዝተዓብለሉ ሓሳባት እዮም እንካብ ዝብል እዩ።

ሀዚ ግን “The renaming proposal of Irob language” ዝብል ብቋንቋ እንግሊዝ ዝተዳለወ መን ከምዘዳለዎ ዘይተገልጸ ጽሑፍ ብሰባ ሰብ ኣቢሉ ናብ ኢ አ አ ብምብፃሑ ኣብዙ ጉዳይ ዘለዎ መርገጽ ምንፃር ኣድላይ ኮይኑ ይርከብ። ቅድሚ “The renaming proposal of Irob language” ዝብል ፅሑፍ ዝሓዞም ጉድለታት ናብ ምርኣይ ምእታዉ ኢ. አ. አ. ህዝቢ ኢሮብ ኣቓልቦ ክገብረሎምን ልቢ ክብሎምን ዝግብኡ ጉዳያት ኣስሚሩሎም ክሓልፍ ይፎቱ። እምነቱን ኣመኽንዮታቱን ከዓ ከምዙዝስዕብ የቕርብ።

ኢ. አ. አ. ቅድሚ ኣብ ዝኾነ ይኹን ውሳኔ ምብፃሑ ህዝቢ ኢሮብ ንዞም ዝስዕቡ ነጥብታት ብጥንቃቐ ኣብ ሚዛን ኣቐሚጡ ክርእዮም ይግባእ ኢሉ ይኣምን።" ሙሉእ ትሕዝቶ

Expression of Gratitude

ግደ ሲቪክ ማሕበራት ኣብ ህንፀት ሃገር!

ኣብ እዋናዊ ዛዕባታትን ኣድሂቡ ምስ ኣይተ ስዩም ዩሃንስ ዝተገበረ ፃንሒት

ቢቢሲ ከመቀሌ ነዋሪዎች አገኘሁ ባለው መረጃ

መጋቢት 27፣ 2014 ዓ/ም


✔ በከተማዋ መቶ ኪሎ   ጤፍ ከ 7,040 ብር ላይ ሆኗል።

✔አንድ ሌትር ነዳጅ አስከ 100 ብር ድረስ ይሸጣል።

✔ለአንድ ጉዞ  የባጃጅ ተሳፋሪዎች   እስከ 100 ብር ድረስ ያወጣሉ

✔ የመኪና ግዢ ፍላጎት እጅግ ስለቀነሰ 800, 000 ብር ሲሸጡ የነበሩ መኪኖች በ350,000 ብር ድረስ እየተሸጡ ነው ።

✔24 ካራት የጣት ቀለበት ወርቅ ከ 3,200 ብር በላይ ይሸጥ የነበረ ሲሆን አሁን በከተማዋ ከ620 ብር በታች እየተሸጠ ነው ።

✔ትራንስፖርት ውድ ስለሆነ በከተማዋ ሳይክል የሚነዳ ሰው በዝቷል። በዚህም ምክንያት የብስክሌት ዋጋ በጣም ጨምሯል።

ህይወት በመቀሌ!

❤ አንድ የመቀሌ ነዋራ የሆኑ አባት ከBBC አማርኛ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ እንዲህ ይላሉ።

"በየቀኑ በህይወት ለመኖር የሚያስፈልጉ መሰረታዊ ነገሮችን ማግኘት ከፍተኛ ጭንቀት አለው የሁለት ትንንሽ ልጆች አባት እንደመሆኔ ለቤተሰቤ የሚያስፈልገውን ሁሉ አለማሟላቴ ልቤን ሰብሮታል ባንኮች ስለተዘጉ ያለኝን ገንዘብ አውጥቼ መጠቀም ባለመቻሌ ምንም ማድረግ አልቻልኩም እኔ ብቻ ሳልሆን በርካታ ነዋሪዎች ይህንኑ ፈተና እየተጋፈጡ ነው ከፍተኛ የገንዘብ እጥረትም አለ ከባለፈው ዓመት ሰኔ ወር ጀምሮ አካውንቴ ውስጥ ያለውን ገንዘብ ማውጣት ባለመቻሌ ከጓደኞች እና ዘመዶች ብር እየተበደርኩ ለቤተሰቤ ምግብ ለመግዛት ተገድጃለሁ።

✍️ በውጭ ሃገር ያሉ ዘመዶቻችን መርዳት ቢፈልጉም የቴሌኮም አገልግሎቶች ስልክና ኢንተርኔት በመቋረጣቸው ይህንንም እርዳታ ልናገኝ አልቻልንም ይባስ ብሎ የምግብ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ ንሯል ዋነኛ ምግብ የሆነውን ጤፍ፣ የስንዴ ዱቄት፣በርበሬና ዘይት ዋጋ የማይቀመስ ሆኗል ከአመት በፊት 100 ኪሎግራም ጤፍ ወደ 4 ሺህ 200 ብር ገደማ ይሸጥ ነበር፤ በአሁኑ ወቅት ግን 7 ሺህ 600 ብር እየተሸጠ ነው አቅሙ ያላቸው አነስተኛ መጠን ያለው ጤፍ ገዝተው ከማሽላና ስንዴ ዱቁት ጋር በመቀላቀል እንጀራ ይጋግራሉ። ሆኖም ለበርካታ ነዋሪዎች ጤፍ መግዛት የማይታሰብ ነው።"

"በትግራይ ለምግብነት የማይውሉ የነበሩ ፍራፍሬዎች መንገድ ላይ እየተሸጡ ይገኛሉ በየግቢያችን አትክልት እንድንተክል ተነግሮን እነሱንን እየኮተኮትንና እያሳደግን ነበር። ችግሩ ግን ውሃ ማግኘት አልቻልንም። ቀደም ብሎ ለሳምንት የሚሆን 200 ሊትር የሚይዘውን በርሜል እንገዛ ነበር በአሁኑ ወቅት ግን እሱን ለመግዛት አቅሙ የለንም።

❤ስለዚህ ውሃ የምናመጣው ጥልቀት ከሌላቸው ጉድጓዶች እየቀዳን ነው።ለልጆች አዲስ ጫማ፣ ልብስ መግዛት እና ስጋ መብላት ቅንጦት ሆኗል። በመቀለ የውሃ እና የመብራት አገልግሎት የተገደበ ነው፤ ቀኑን ሙሉ ሲመጣና ሲጠፋ ነው የሚውለው። አንዳንድ ጊዜም ያው መብራት ሳናገኝ ቀናቶችን እናስቆጥራለን። በርካታ ነዋሪ እየሰራ አይደለም፤ ከስራ ውጭ ሆኗል። በርካታ ሱቆችና የንግድ ማዕከላትም ኪራይ መክፈል ባለመቻላቸው ወይም የሚሸጡት እቃዎች በማጣታቸው ተዘግተዋል። እነዚህን መከራዎች ለመወጣት ነዋሪዎች እንደ መኪና፣ የቤት እቃዎች እና ጌጣጌጦችን በኪሳራ ለመሸጥ ተገድደዋል። ከእነዝህ ብዙዎቹ ልጆች የያዙ እናቶች ናቸው። የጤና ማዕከላትም መድኃኒት እና ሌሎች የህይወት አድን ቁሳቁሶች አልቆባቸዋል።"

"ስር የሰደደ የጤና እክል ያለባቸው ህመምተኞች በመድኃኒት እጦት ምክንያት እየሞቱ ነው። የኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ያለባቸው ነዋሪዎች ደግሞ የጸረ ኤች አይቪ መድኃኒቶችን የሚያገኙት አንዳንድ ጊዜ ነው። በትግራይ ዘንድ ይከበሩ የነበሩና የማህበረሰቡ መገለጫ የሆኑት ሃይማኖታዊ በዓላት፣ ሰርግና ሌሎች ድግሶች የሩቅ ጊዜ ትዝታ ሆነዋል። በየቀኑ ምን አደርጋለሁ? ትምህርት ቤቶች ከመከፈታቸው በፊት አምሽቼ ነበር የምተኛው። ማታ፣ ማታ መሰብሰብ የቻልኳቸው ዜናዎች በሙሉ አዳምጣለሁ፤ ቪዲዮዎችንም አያለሁ። በቅርብ ቀናት የተከሰቱ ዜናዎችን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።"

"የኢንተርኔት አገልግሎት ስለሌለ ይልቁንም ቪዲዮዎችንና በድምፅ የተቀዱ ዜናዎችን የሚሸጡ ሱቆች ጋር እሄዳለሁ። እያንዳንዱን ቅጅ ወደ 10 ብር ገደማ ይሸጡታል። ሌላ ጊዜ ደግሞ መፅሃፎችን አነባለሁ፣ ከጎረቤቶቼ ጋር እጫወታለሁ ወይም በእግሬ እራመዳለሁ። በመኪና መንቀሳቀስ አይታሰብም። አንድ ሊትር ቤንዚን ከጦርነቱ በፊት በነዳጅ ማደያዎች 22 ብር ይሸጥ የነበረ ቢሆንም በአሁኑ ወቅት በሊትር 515 ብር እየተሸጠ ይገኛል። በርካቶች ብስክሌት መጠቀም ቢጀምሩም ነገር ግን ብስክሌቶች በከፍተኛ ሁኔታ ተወድደዋል። እዚህ ያለው ህዝብ ጦርነቱ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈታ ይፈልጋል እናም ባለፈው ሳምንት የተኩስ አቁሙን ስንሰማ በጣም ተደስተን ነበር።ሆኖም መሬት ላይ ባለው ኑሯችን ላይ ምንም አይነት ለውጥ አላመጣም፤ ምንም እንኳን የእርዳታ ጭነት መኪኖች ወደ ክልሉ እየመጡ ነው ቢባልም። ባንኮች ገና አልተከፈቱም አንዳንዶችም ተኩስ አቁም "ባዶ ቃል" ነበር በሚል እየተበሳጩ ይገኛሉ። በህይወት በመቆየቴና ታሪኬን ለናንተ በማካፈሌ ደስተኛ ነኝ፤ ነገር ግን በአሁኑ ወቅት በርካቶች ከኔ በከፋ ሁኔታ ውስጥ እንዳሉና አንዳንዶቹም እየሞቱም እንደሆነ አውቃለሁ። ምናልባት ከዚህ ሁሉ በጎ ነገር መጠቀስ የሚገባው የህዝቡ እርስ በርስ መደጋገፍና መረዳዳት ነው። "ብቻውን የበላ ብቻውን ይሞታል" የሚል አባባል አለ እናም ነዋሪው ይህንን አባባል አጥብቆ ይዟል። ነገ እንደሚራቡ እንኳን ቢያውቁትም ማህበረሰቡ ያለውን ተካፍሎ ነው የሚበላው። አብረን ለመትረፍም ተባብረን ቆመናል።"

 

"እርሱ ያውቅልናል ልጄ! ደህና_ሁን!"

ሰላም ለኢትዮጵያ